የእውቅና ሽልማት ተሰጠ!

በ 11/3/2014 ዓ.ም በነጋ ቦንገር ሆቴል የኩባንያው የቦርድ አመራሮች፡የመምሪያ ስራ አስኪያጆች፤ እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የክልል ቅርንጫፍ ስራ አሰኪያጆች በተገኙበት የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የገንዘብ እና የሰርትፍኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

በ አመታዊ አፈጻጸም ተሸላሚ የአዲስ አበባ ቅርንጫፎች

1. ዋና ቅርንጫፍ
2. ለገሀር ቅርንጫፍ
3. አባኮራን ቅርንጫፍ

በ አመታዊ አፈጻጸም ተሸላሚ የክልል ቅርንጫፎች

1. ሀላባ ቅርንጫፍ
2. አርባ ምንጭ ቅርንጫፍ
3. ድሬደዋ ቅርንጫፍ

በሩብ አመት አፈጻጸም ተሸላሚ የአዲስ አበባ ቅርንጫፎች

1. መገናኛ ቅርንጫፍ
2. መሀል ገበያ ቅርንጫፍ
3. አያት ቅርንጫፍ

በሩብ አመት አፈጻጸም ተሸላሚ የክልል ቅርንጫፎች

1. ሆሳና ቅርንጫፍ
2. ወላይታ ቅርንጫፍ
3. ወልቂጤ ቅርንጫፍ
የእውቅና ሽልማት ተሰጠ!

NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business…

Contact Info

Address: Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 705 378/
+251 11 4 704 967
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box:  12645  Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com

YouTube
LinkedIn
Share