
የ31ኛው መደበኛ ጠቅላላ እና የ17ኛው አስቸኳይ ጉባኤ አጀንዳዎች

የኩባንያችን የአለም ገና ቅርንጫፍ ደንበኛ በሆኑት በአቶ ተሾመ መንግስቱ የግል ንብረት በሆነው የከባድ ጭነት መኪና(ሲኖትራክ) ላይ ታህሳስ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በተፈጠረው ቃጠሎ ምክንያት በንብረታቸው ላይ ሙሉ በሙሉ ጉዳት ደርሷል፡፡
በዚህም መሰረት ከኩባንያችን በገዙት Political Violence and Terrorism (PVT) ( ውል መሰረት ሐምሌ 26 ቀን 2016 ዓ.ም የ 6,113,810 (ስድስት ሚሊዮን አንድ መቶ አስራ ሶስት ሺህ ስምንት መቶ አስር ብር) የካሳ ክፍያ ፈፅመናል፡፡
ኩባንያችን ብሔራዊ የኢትዮጰያ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ ከዚህ ቀድም ሲጠቀምበት የነበረዉን የICT ቴክኖሎጅ በዘመናዊ ቴክኖሎጅ ለማዘመን ከ ARIMA INSURANCE SOFTWARE (W.L.L.) (“ARIMA”) ጋር የውል ስምምነት ሰኔ 22 ቀን 2016 ዓ.ም የተፈረመ ሲሆን የብሔራዊ የኢትዮጰያ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ በመወከል የኩባንው ተጠባባቂ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አለምፀሃይ ደጋጋ እንዲሁም ARIMAን በመወከል አቶ ሞሀመድ ረመዳን በጋራ በመሆን የስምምነት ሰነዱን የፈረሙ ሲሆን በቅረቡ የሲሰተም የማበልፀግ እና የሙከራ ስራ ለመስራት ዝግጅት መጠናቀቁን አብስረዋል፡፡
NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business…
Address: Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 705 378/
+251 11 4 704 967
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box: 12645 Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com