የስብሰባ ጥሪ

ለተከበራችሁ የብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) ባለአክሲዮኖች

የባለአክሲዮኖች 29ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 15ኛው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ቅዳሜ ህዳር 10 ቀን 2015 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሂልተን ሆቴል ይካሄዳል፡፡ የጉባኤው አጀንዳዎችም እሁድ ጥቅምት 13 ቀን 2015 ዓ.ም. በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ታትሞ ወጥቷል፡፡ በመሆኑም ይህንኑ አውቃችሁ በእለቱ በጉባኤው ላይ እንድትገኙ የዳይሬክሮች ቦርድ የአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ.) የዳይሬክተሮች ቦርድ

NICE is the first wholly privately owned insurance company, established in post – 1994 Ethiopia, to engage in general insurance business…

Contact Info

Address: Debre Zeit Road ZEFCO Building Kirkos sub-city K.05/06/07 H.No 894
Phone : +251 11 4 705 378/
+251 11 4 704 967
Fax : +251 11 465 0660
P.O.Box:  12645  Addis Ababa, Ethiopia
E-mail: info@niceinsurance-et.com

YouTube
LinkedIn
Share